አትሌቲክስኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉበት 2 የፍፃሜ ውድድሮች ዛሬ ምሽት ይካሄዳሉSeptember 30, 2019 ethiolivescore.com በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ በሚገኘው ከሊፋ አለም ዓቀፍ ስታዲየም በመካሄድ ላይ የሚገኘው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ 4ኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ በዛሬ መርሃ ግብር መሰረትም ኢትዮጵያ ከፍተኛ ተስፋ የጣለችበት የወንዶች 5000 ሜትር ውድድር እንዲሁም በሴቶች የ800ሜትር የፍፃሜ ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡ መልካም ዓድል Similar Posts ታደለች በቀለ የአምስተርዳም ማራቶንን አሸነፈች October 22, 2018 የታላቁ ሩጫ 10 ታላላቅ ታሪኮች November 17, 2018 ነፃነት ጉደታ በአለም አቀፉ የማራቶን እና ረዥም ርቀት ማህበር (AIMS) እውቅና አገኘች November 16, 2018